ከሁለተኛ ዲቪዚዮን ኢትዮ አበበ ቢቂላን አሸንፎ የዋንጫ ባለቤት የሆነውና ወደ 1ኛ ዲቪዚዮን የተዘዋወረው የጣልያኑ ኤሚልያ ቡድን

ሁላችንም ፍራንክፈርት ደረስንና የኮቴ አስከፈሉን

ምሥጢረ ኃይለ ሥላሴ – ዙሪክ/ስዊዘርላንድ

በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን የባሕልና የስፖርት ፌደሬሽን  አስተባባሪነት ለ13ኛ ጊዜ ያዘጋጀው የእግር ኳስ ውድድር እ.አ.አ. ከሐምሌ 15-18 በፍራንክፈርት ከተማ ተካሂዷል።  በ1ኛ ዲቪዚዮን 18 ቡድኖች፣ በ2ተኛ ዲቪዚዮን  12 ቡድኖች ተመድበው፣ በወጣቶችም ከ7-10 እና ከ11-14 ዕድሜ ክልል ውስጥ ባሉ … Read More

ሁሉም መንገድ ፍራንክፈርት ያደርሳል!

ምሥጢረ  ኃይለ ሥላሴ (Click here for the pdf version)

የአውርፓ የባህልና የስፖርት ፌደሬሽን የሚያዘጋጀውና በናፍቆት የሚጠበቀው 13ኛው የእግር ኳስ ውድድር እ.አ.አ. ከጁላይ 15-18 በፍራንክፈርት/ጀርመን ይደረጋል። ውድድሩ በዚህ መልኩ በፌደሬሽን ታቅፎ ሲዘጋጅ 13 ዓመታት ይቆጠሩ እንጂ ቀደም ብሎ በተወሰኑ … Read More