የኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ሰልፈኞች ጥያቄዎች

ከዋሽንግተን ዲሲና ከአካባቢው እንዲሁም ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጡ ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በትላንትናው እለት ለዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ያቀረቧቸውን ጥያቄዎች ምንነትአብራሩ።

“ከፍተኛ የምዕራባውያን ረድኤት በማግኘት ከቀዳሚው አገሮች ተርታ የምትሰለፈው ኢትዮጵያ ባለፉት 25 ዓመታት የተቀበለችው ከአርባ ቢልዮን ዶላር የእርዳታ ገንዘብ ሕዝቦቿን ከድህነት ማጥ አላወጣም” ያሉት ትውልደ-ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያኑ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃል፤ “መፍትሔው ሁሉንም አሳታፊ የፖለቲካ ሥርዓት መፈጠር ነው” ሲሉ ይከራከራሉ።

Audio at VOA Amharic